Pages

Tuesday, October 20, 2015

ስለ ትንቢት እና ነብይነት

መጽሓፍ ቅዱስ በዘዳግም 18፡20-22 ለይ በአምላክ ስም የተነገረ ትንቢት በይፈጸም ትንቢቱ ከአምላክ እንዳለሆነ እና ትንቢቱን የተናገረዉ ነብይ እንዲገደል ያዛል፡፡
20 “‘እኔ እንዲናገር ያላዘዝኩትን ቃል በእብሪት ተነሳስቶ በስሜ የሚናገር ወይም በሌሎች አማልክት ስም የሚናገር ነቢይ ካለ ነቢይ ይገደል።+ 21 ሆኖም አንተ በልብህታዲያ ቃሉን ይሖዋ እንዳልተናገረው እንዴት እናውቃለን?” ብለህ ታስብ ይሆናል። 22 ነቢዩ በይሖዋ ስም ቢናገርና የተናገረው ቃል ባይፈጸም ወይም እውነት ሆኖ ባይገኝ ይህን ቃል የተናገረው ይሖዋ አይደለም። ይህ ቃል ነቢዩ በእብሪት ተነሳስቶ የተናገረው ነው። እሱን ልትፈራው አይገባም። በዘዳግም 18 (አአት)
የይሖዋ ምስክሮች ሁለተኛዉ ፕሮዘዳነት የሆነዉ ራዘርፎርድም ኣንድ ነብይ ትንቢቱ ካልተፈጸመለት ይህ ነብይ ሀሰተኛ ነብይ  ነዉ በማለት በመጠበቂያ ግንብ ሜይ 15፣1930፣ገፅ 154 ላይ አስፈሮዋል[P1]፡፡ለዚህም በዘዳግም 18 ን ይጠቅሳል፡፡
የይሖዋ ምስክሮች የእግዚኣብሄር(የይሖዋ) ነብይ ነን ብለዉ ከእግዚኣብሄር ነቢያት ጋር ራሰቸዉን እስከ ማወዳደር ደርሰዋል፡፡በመጠበቂያ ግንብ ኦክቶበር 1፣1919፣ገፅ 297 ላይ የመጀማያዉ የይሆዋ ምስክሮች ፕሬዝዳንት የሆነዉ እና የ1914ትን የክርስቶስ ዳግም ምጽኣት የተነበየዉ ቻርለስ ራዝል የእግዚኣብሄር ነብይ እንደሆነ ገልጸዋል[P2] ፡፡መጠበቂያ ግንብ ጃንዋሪ 15፣1959፣ገፅ 39-41 ላይ የይሖዋ ምስክሮች ራሳቸዉን ከኤርሚያስ ጋር በማወዳደር እና ኤርሚያስን ነብይ ያረጋቸዉ ‹እግዚኣብሄር› ለእነሱም ይህን ስልጣን እንደሰጣቸዉጽፈዋል[P3] ፡፡እንዲሁም መጠበቂያ ግንብ ኦክቶበር 1፣1964፣ገፅ 601 ላይ ነብይ አምሳያ ድርጅት(prophetlike organization) በማለት ራሳቸዉን ከቀደምት (ምናልበትም ከሃዋሪያት ዘመን) ክርስቲያን ጋር ርሳቸዉን የስተካክላሉ[P3]፡፡ በመጠበቂያ ግንብ ኤፕሪል 1፣1972፣ገፅ 197-199 ላይ ‘ነብዩን ለዩ፣ማን ነዉ ነብዩ?’ብለዉ ከጠየቁ መኋላ ‘ ነብዩ ቀድሞ አለም አቀፍ የመጽሓፍ ቅዱስ ተማሪዎች( International Bible Students) ዛሬ ደግሞ የይሖዋ ምስክሮች( Jehovah's Christian witnesses) የሚባሉት እንደሆኑ ይገልጻሉ[P4]፡፡እነዚህ ግሩፖች የእግዚኣብሄር ነብይ ሆነዉ እንዳገለገሉ ለማወቅ ብቸኛዉ መንገድ የታሪክ መዝገባቸዉን መመልከት ነዉ በማለትም በዚሁ ጽሁፋቸዉ ላይ ያክላሉ[P4]፡፡እዚሁ መጽሓፍ ላይ የይሖዋ ምስክሮች ኣንድ ሀሰት (ከራሳቸዉ የቀድሞ ሀሳብ ጋር የሚጣረስ) ነገር ተናግረዋል፡፡ይህም ከላይ እንዳየነዉ በ1919 እንድ ግለስብ (ፕሬዝዳንታቸዉ ቻርለስ ራዝል) ነብይ እንደሆነ ሲገልጽ መጠበቂያ ግንብ ኤፕሪል 1፣1972፣ገፅ 197-199 ላይ ግን ነብዩ ኣንድ ግለሰብ እንዳልሆነ ይገልጻሉ[P4]፡፡የይሖዋ ምስክሮች ትንቢቶቻቸዉ[P5,P6] እና የሚጽፉት እነዲሁም የሚናገሩት ሁሉ ከእግዚኣብሄር (ከይሖዋ ነዉ) ይላሉ፡፡ በመጠበቂያ ግንብ መጽሄታቸዉ ላይም የግለሰቦች ወይም የድርጅት ሀሳብ ሳይሆን የእግዚኣብሄርን ፈቃድ (ሀሳብ) ብቻ እንደሚያስተላልፉ ይገላጻሉ[P6]፡፡በመሆኑም የእግዚኣብሄር ቃል አቀባይ ነን ይላሉ[P5,P7]፡፡
ባጠቃላይ የይሆዋ ምስክሮች ኣንድ ነብይ ትንቢቱ ካልተፈጸመለት ሀሰተኛ ነብይ እንደሆነ፣ እነሱ ደግሞ (በግለሰብም ይሁን በድርጅት ደረጃ) የእግዚኣብሄር ነብይ እንደሆኑ፣ይህንንም ነብይነታቸዉን ከታሪክ መዝገባቸዉ እንደምንረዳ የምናሉ፡፡እኛም የራሳቸዉን የታሪክ መዝገብ በመመርመር የይሖዋ ምስክሮችን ትንቢቶች እና ፍጻሜኣቸዉን እንመለከታለን፡፡


ወደ ኋላ ለመመለስ ከፈለጉ ይህን ይጫኑ








ዋቢ መጻህፍት፡-

[P1] ለራዘርፎርድ የቀረበ ጥያቄ፡-"How are we to know whether one is a true or a false prophet” The Watch Tower, 15 May 1930, 154
የራዘርፎርድ መልስ "If he is a true prophet, his message will come to pass exactly as prophesied. If he is a false prophet, his prophecy will fail to come to pass. This rule is laid down by God himself, through Moses, as follows:.... — Deut. 18:21, 22." The Watch Tower, 15 May 1930, 154.

[P2] "This was the test - the coming down of fire; and the fulfillment exactly on time has proved that Pastor Russell was one of God's great reformers and prophets." Watchtower 1919 Oct 1 p.297(አጽንኦቱ የኔ ነዉ፡፡)

[P3]"For an answer, people should listen to the plain preaching by the remnant prefigured by Jeremiah, for these preach to men the present-day fulfillment of Jeremiah's prophecies. Who made them a prophet to speak with the authority that they claim? Well, who made Jeremiah a prophet?"Watchtower 1959 Jan 15 pp.39-41(አጽንኦቱ የኔ ነዉ፡፡)

[P3] "Those who do not read can hear, for God has on earth today a prophetlike organization, just as he did in the days of the early Christian congregation."Watchtower 1964 Oct 1 p.601(አጽንኦቱ የኔ ነዉ፡፡)

[P4] "So, does Jehovah have a prophet to help them, to warn them of dangers and to declare things to come?
IDENTIFYING THE "PROPHET"
These questions can be answered in the affirmative. Who is this prophet?
... This "prophet" was not one man, but was a body of men and women. It was the small group of footstep followers of Jesus Christ, known at that time as International Bible Students. Today they are known as Jehovah's Christian witnesses.
... Of course, it is easy to say that this group acts as a "prophet" of God. It is another thing to prove it. The only way that this can be done is to review the record. Thus this group of anointed followers of Jesus Christ, doing a work in Christendom paralleling Ezekiel's work among the Jews, were manifestly the modern-day Ezekiel, the "prophet" commissioned by Jehovah to declare the good news of God's Messianic kingdom and to give warning to Christendom." Watchtower 1972 Apr 1 pp.197-199 'They Shall Know that a Prophet Was Among Them
[P5]"commissioned to serve as the mouthpiece and active agent of Jehovah … commission to speak as a prophet in the name of Jehovah…" The Nations Shall Know that I am Jehovah" - How? pp.58,62
"… commission to speak as a "prophet" in His name…" Watchtower 1972 Mar 15 p.189
"The Watchtower is a magazine without equal in the earth …. This is not giving any credit to the magazine's publishers, but is due to the great Author of the Bible with it truths and prophecies, and who now interprets its prophecies." Watchtower 1943 Apr 15 p.127
"No man can properly interpret prophecy, and the Lord sends his angels to transmit correct information to his people." Watchtower 1936 Feb 15 p.52
"Jehovah God has made known to his anointed ones in advance what these Scriptures mean." Watchtower 1931 Jun 1 p.160
ሁለተኛዉን የአለም ጦርነት በተመለከተ "In 1942 the "faithful and discreet slave"(የይሖዋ ምስክሮች ድርጅት) guided by Jehovah's unerring spirit ….." Watchtower 1960 Jul 15 p.444 (አማርኛዉ አጽንኦቱ የኔ ነዉ፡፡)
የ1925 ትንቢታቸዉን በተመለከተ "… this chronology(የ1925 ትንቢታቸዉ) is not of man, but of God. … the addition of more proofs removes it entirely from the realm of chance into that of proven certainty. … the chronology of present truth [is]… not of human origin."Watch Tower 1922 Jul 1 p.217(አማርኛዉ አጽንኦቱ የኔ ነዉ፡፡)


[P6]"The Watchtower is not the instrument of any man or set of men, nor is it published according to the whims of men. No man's opinion is expressed in The Watchtower. God feeds his own people, and surely God uses those who love and serve him according to his own will. Those who oppose The Watchtower are not capable of discerning the truth that God is giving to the children of his organization, and this is the very strongest proof that such opposers are not of God's organization." Watchtower 1931 Nov 1 p.327
"Today, Jehovah provides instruction by means of "the faithful steward."Pay Attention to Yourself and to All The Flock p.13
"Under the guidance of his holy spirit and on the basis of his Word of truth, Jehovah provides what is needed so that all of God's people " Kingdom Ministry Sep 2007 US Edition
"We will also increase our joy if we prayerfully and diligently study God's spirit - inspired Word and Christian publications prepared under the spirit's guidance." Watchtower 1992 Mar 15 pp.21-22
"Consider, too, the fact that Jehovah's organization alone, in all the earth, is directed by God's holy spirit or active force. (Zech. 4:6) Only this organization functions for Jehovah's purpose and to his praise. “Watchtower1973 Jul 1 p.402


[P7]"… the truths I present, as God's mouthpiece…" Zion's Watch Tower 1906 Jul 15 p.230

No comments:

Post a Comment