የአለም ፍጻሜ እና የእየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምጽኣት (1914)፡-
የይሖዋ መስክሮች ትንቢተ ዳንኤልን (ምዕራፍ 9፡24፣26 ሰባት
ሱባኤ እና ስልሳ ሰባት ሱባኤ የሚለዉን) ትከክለኛዉ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ምንድን ነዉ ፣ገጽ 199 እና destruction
of the Kingdom of Judah by Nebuchadnezzar in 607 B.C.(
Jerusalem did not fall in 607 B.C.) ዘመን በመዉሰድ የእየሱስ ዳግም ምጽኣት እና የአለም ፈጻሜ በ1914 ነዉ ብለዉ ተንብየዉ ነበር፡፡በመሁኑም ( 539 B.C. was the destruction of Babylon.) የይሖዋ ምስከሮች 539 የባብሎን መሰራረስ በማለት የእያሩሳሌምን መዉደቅ ደግሞ 607 ነዉ ይላሉ፡፡
Jerusalem did not fall in 607 B.C.) ዘመን በመዉሰድ የእየሱስ ዳግም ምጽኣት እና የአለም ፈጻሜ በ1914 ነዉ ብለዉ ተንብየዉ ነበር፡፡በመሁኑም ( 539 B.C. was the destruction of Babylon.) የይሖዋ ምስከሮች 539 የባብሎን መሰራረስ በማለት የእያሩሳሌምን መዉደቅ ደግሞ 607 ነዉ ይላሉ፡፡
"The
date of 539 B.C.E. for the fall of Babylon can be arrived at not only by
Ptolemy's canon." Insight
on the Scriptures p.454
ምንም እንኳን የይሖዋ ምስክሮች
የእየሩሳሌም መዉደቅ በ607 ከክርስቶስ ልደት በፊት ቢሉም ሌሎች መራጃዎች በ587 እንደሆነ ይገልጻሉ፡፡
READ EVIDENCE FROM 607: 1914 : Seven
Times, jw FACTS
የይሖዋ ምስክሮች በ587 የሚለዉ
መረጃዉ የተሳሳተ ፣ እምነት የማይጣልበቸዉ የኢአማኒያን ስሌት እና መጽሓፍ ቅዱሰዊ ያልሆነ ነዉ ብለዉ ያጣጥሉታ፡፡ነገር ግን እነሱ
ያስቀመጡት 607 ትክክለኛ በሚታመነዉ የእግዚኣብሄር ቃል የተቀመጠ ይሉታል፡፡በተጨማሪም ሌሎቹ ምንም ይበሉ ምን እኛ በመጽሓፍ ቅዱስ
የተቀመጠዉን (607ን ) ያለምንም ጥርጥር እነቀበላለን የላሉ፡፡
"If
we follow the accurate timekeeping of Jehovah God as recorded in his Word, we
see that the desolation of Judah ran from 607 to 537 B.C.E. and will thereby
avoid making the mistake of the chronologers of Christendom who ignore the
prophecy of the seventy years' desolation and date Jerusalem's destruction as
occurring in 587 B.C.E. They limit the desolation of Jerusalem and the land of
Judah to merely fifty years, accepting the unreliable calculations of pagan
historians rather than the infallible Word of God." Watchtower 1965 Sep 15 p.569
"However,
where the interpretation of these findings conflicts with clear statements in
the Bible, we accept with confidence what the Holy Scriptures say, whether on
matters related to chronology or any other topic." Watchtower 1989 Mar 15 p.22
ነገር ግን ይህ የይሖዋ ምስክሮች ሀሳብ መሰረተቢስ እና መልሶ ራሳቸዉን
የይሖዋ ምስክሮች የባብሎን መሰራረስ ዘመን 539ን ለማረጋገጫነት
የተጠቀሙት አርኪኦሎጂኣዊ መረጃዎችን እና ታሪካዊ መዛግብትን ነዉ፡፡ለምሳሌ ካምባይሲስ የተባለዉን ንጉስ 7ኛ ንግስና አመት ሰነፈላካዊ
ሰንተረዥ (astronomical tablet) እና የምሁራንን (Strassmaier, Kugler, Oppolzer and Gingerich) ስራ ተጠቅመዉ ነዉ፡፡
"A Babylonian clay tablet is helpful for
connecting Babylonian chronology with Biblical chronology. This tablet contains
the following astronomical information for the seventh year of Cambyses II son
of Cyrus II: … (Inschriften von Cambyses, König von Babylon, by J. N.
Strassmaier, Leipzig, 1890, No. 400, lines 45-48; Sternkunde und Sterndienst in
Babel , by F. X. Kugler, Münster, 1907, Vol. I, pp. 70, 71). … Thus, this
tablet establishes the seventh year of
Cambyses II as beginning in the spring of 523 BCE. This is an astronomically confirmed date." Insight
on the Scriptures p.453
ይህን ከተቀበሉ በኋላ በ(Ptolemy’s Canon) የተቀመጠዉን
አለማዊ የዘመን ቅደምተከተል (secular chronology) በመጠቀም የባብሎንን መፈራረስ 539 የስቀምጣሉ፡፡
"The date of 539 B.C.E. for the fall of
Babylon can be arrived at not only by Ptolemy's canon." Insight on the Scriptures p.454
ይህን ለ539 የተጠቀሙትን ማስረጃ ደግሞ 607 የእያሩሳሌም
መዉደቅ የሚለዉን ስለማይስማማበት መልሰዉ የመረጃዉ አስተማማኝነት አጠያያቂ ነዉ ይላሉ፡፡
"Though the classical
historians and the canon of Ptolemy disagree with this date [607 B.C.], valid
questions can be raised about the accuracy of their writings."Watchtower 2011 Oct 1 p.31
ስለዚህ የይሖዋ ምስክሮች የባብሎንን መፈራረስ 539 መሆኑን ለማስረጃነት የተጠቀሙት
ማስረጃ ራሱ የእያሩሳሌም መፈራረሰስ በ607 ሳይሆን በ587 መሆኑን ይገልጻሉ፡፡ስለዚህ የይሖዋ ምስክሮች
ከግለዊ የጽሓፍ ቅዱስ አረዳዳቸዉ ዉጪ ስለ እያሩሳሌም በ607 መፈራረስ ምንም ማስረጃ የለቸዉም፡፡ ግለዊ የጽሓፍ ቅዱስ አረዳዳቸዉም ቢሆን 607ን
ለማግኘት መነሻዉን (539ን) ከታሪክ ጸሓፍዎች ማግኘት ኣለበቸዉ፡፡የይሆዋ ምስክሮች ደግሞ እነዚህ ታሪካዊ ጽሁፎች ላይ ያለዉን
የእያሩሳሌም መዉደቅ 587 መሆኑን የሚያሳየዉን ትልቅ መረጃ መልስ መስጠት ይከብዳቸዋል፡፡ምክንያቱም ነሱም ይሄንኑ ማስረጃ ስለሚጠቀሙ
ነዉ፡፡ (put ref or rethink about this)
የሚገርመዉ ነገር የይሆዋ ምስክሮች ጽሁፎች ራሳቸዉ የእያሩሳሌም መዉደቅ 607 ነዉ
ያሉት ስህተት መሆኑን ይገልጻል፡፡ ሁሉም ከየይሖዋ ምስክሮች ጽሑፎች
የተወሰዱ ናቸዉ፡፡
Babylon
fell
|
"Babylon
fell in 539 B.C." Babylon the Great
Has Fallen - God's Kingdom Rules p.184
|
539
B.C.
|
Plus Nabonidus
|
"On
the basis of cuneiform texts he is believed to have ruled some seventeen
years(556-539 B.C.E.)." Aid to Bible Understanding - Nabonidus p.1195
|
17
years
|
Plus Labashi-Marduk
|
"Labashi-Marduk
... was a vicious boy, and within nine months he had his throat cut by an
assassin." Babylon the Great
Has Fallen - God's Kingdom Rules p.184
|
1
year
|
Plus Neriglissar
|
Neriglissar
... reigned four years Babylon the Great
Has Fallen - God's Kingdom Rules p.184
|
4
years
|
Plus Evil-Merodach
|
"After
reigning but two years King Evil-Merodach was murdered"Babylon the
Great Has Fallen - God's Kingdom Rules p.184
|
2
years
|
PlusNebuchadnezzar
|
"Nebuchadnezzar
ruled as king for 43 years" Insight on the
Scriptures, Volume 2 p.480
|
43
years
|
Equals start of
Nebuchadnezzar's reign
|
Calculated
by adding above figures
|
606
B.C.
|
MinusNebuchadnezzar's
19th year
|
2
Kings 25:8-9 "And in the ... nineteenth year of King Neb·u·chad·nez´zar
... the servant of the king of Babylon, came to Jerusalem. And he proceeded
to burn the house of Jehovah"
|
19th
year
|
Date
for Destruction
|
Therefore
calculated as:
|
587
B.C.
|
የይሆዋ
ምስክሮች የታሪክ ጸሓፍዎች እንዳስቀመጡት እናሱም የእነዚህን ነገስታት ዘመን በቅደምተከተል በመጠበቂያግንብ 1965፣ጃኑዋር 1
ገጽ 29 ላይ ዘርዝረዋል፡፡
Evil-merodach
reigned two years and was murdered by his brother-in-law Neriglissar,
who reigned for four years, which time he spent mainly in building operations.
His underage son Labashi-Marduk, a vicious boy, succeeded him, and was
assassinated within nine months. Nabonidus, who had served as
governor of Babylon and who had been Nebuchadnezzar's favorite son-in-law, took
the throne and had a fairly glorious reign until Babylon fell in 539
B.C.E." Watchtower 1965 January 1 p.29
የጀማሪያዉ የይሖዋ ምስክሮች ፕሮዝዳንት
ረስል የእስራኤል መዉደቅ በ607 ሳይሆን በ606 እንደሆነ ኣሰተምሮ ነበር፡፡ይህምንንም አስተምሮ ሁለተኛዉ ፐርዝዳንት ራዘር ፎረድ ቀጥሎበት ነበር፡፡ሁለቱም
የባቢሎን መዉደቅ 536 እንደሆነ ነበር ያስተማሩም፡፡
The Bible evidence
is clear and strong that the "Times of the Gentiles" is a period of 2520 years, from the year B. C. 606 to and including A.
D. 1914. ( Millennial Dawn Volume 2) Studies In the Scriptures Series II - The
Time Is at Hand page 79
both secular and religious histories with marked
unanimity agreeing with Ptolemy's Canon,
which places it B. C. 536. And if B. C. 536 was the year in which the seventy
years of Jerusalem's desolation ended and the restoration of the Jews began, it
follows that their kingdom was over- thrown just seventy years before B. C. 536, i.e., 536 plus 70, or B. C.
606. This gives us the date of the
beginning of the Times of the Gentiles-B.
C. 606. ( Millennial Dawn Volume 2) Studies In the Scriptures Series II
- The Time Is at Hand page 80
Now bear in mind
the date already found for the beginning of these GC ntile Times-viz., B. C. 606-while we proceed to examine the evidence proving
their length to be 2520 years, ending A. D. 1914. ( Millennial Dawn Volume 2) Studies In the
Scriptures Series II - The Time Is at Hand page 87
twenty-five hundred
and twenty years, they will end A. D. 1914.
(2520 - 606 = I 914.) (
Millennial Dawn Volume 2) Studies In the Scriptures Series II - The Time Is at
Hand page 90
The period from the time of the restoration of
the Jews from Babylon, at the close of the seventy years desolation of their
land, in the first year of Cyrus, down
to the date known as A. D. I, is not covered by Bible history. But, ,as before stated, it is well
established by secular history as a
period of 536 years. Ptolemy, a learned Greek-Egyptian, a
geometer and astronomer, has well established these figures. They
are generally accepted by
scholars, and known as Ptolemy's Canon.
( Millennial Dawn Volume 2) Studies In the Scriptures Series II - The
Time Is at Hand page 51
"It seems to
be well settled now in the minds of the anointed that the Gentile Times, which
began in 606 B.C., ended in 1914: ..." Watchtower 1925 Mar 1 p.67
በ1940ዎቹ የይሖዋ ምስክሮች ከባቢሎን መዉደቅ በኋላ 2520 ያሉት የስሌት ስህተት
እንዳለበት ራሳቸዉ ኣመኑ፡፡በመሆኑም የ1914ን አስተምሮኣቸዉን ለመጠበቅ ሲሉ የእያሩሳሌምን መዉደቅ ከ606 ወደ 607
ቀየሩት፡፡ይህም እንደገና 536ትን ወደ 537 እንዲቀይሩ አደረጋቸዉ፡፡
"Providentially,
those Bible Students had not realized that there is no zero year between
"B.C." and "A.D." Later, when research made it necessary to
adjust B.C. 606 to 607 B.C.E., the zero year was also eliminated, so that the
prediction held good at "A.D. 1914."-See "The Truth Shall Make
You Free," published by theWatch Tower Society in 1943, page
239." Revelation - Its Grand Climax at Hand! p.105
ከ606 ወደ 607 የተደረገዉ ለዉጥ
የለምንም ታሪካዊ ማስረጃ በዘፈቀደ ነበር፡፡የዚህ ለዉጥ ትልቁ ችግር የነበረዉ የታሪክ ጸሓፍዎች የባቢሎን መዉደቅ በ539 መሆኑን
በ1940ዎቹ ማረጋገጣቸዉ ነበር፡፡የይሖዋ ምስክሮችም 536 የባቢሎን ዉድቀት ዘመን መሆኑን ተስማሙ፡፡
"The date of 539 B.C.E. for the fall of Babylon can be
arrived at not only by Ptolemy's canon." Insight on the Scriptures p.454
ነገር ግን አሁንም የ1914ትን
አስተምሮኣቸዉን ለመጠበቅ 70 አመት (የባቢሎን ግዛት ዘመን) የሚያበቃዉ ከባቢሎን ዉድቀት ዘመን (539) ሳይሆን እስራኤሎች
ከስደት ወደ ሀገራቸዉ ከተመለሱበት አመት ነዉ በማለት ይህም በ537 ነዉ ብለዋል፡፡
"There is strong evidence - and most scholars agree - that
the Jewish exiles were back in their homeland by 537 B.C.E." Watchtower 2011 Oct 1 p.31[u1]
ነገር ግን ነገር ግን
የይሖዋ ምስክሮች የእስራኤሎች ወደ እየሩሳሌም መመለስ በ537 ነዉ ኣሉ እንጂ ምንም ማስረጃ አላቀረቡም፡፡እንዲሁም በትንቢተ ኤረሚያስ ይህ ሰባ አመት የሚያበቃዉ በባቢሎን ዉድቀት ዘመን
እንደሆነ የገልጻል፡፡ይህም እንደ የይሖዋ ምስክሮች በ539 ማለት ነዉ፡፡
እነዚህም ኣሕዛብ ለባቢሎን ነዱስ
ሰባ ዓመት ይገዛል፡፡ሰባዉ አመት በተፈጻመ ጊዜ ፣የባቢሎንን ንጉስና ያንን ሕዝብ ስለ ኃጢኣታቸዉ እቀጣለሁ፣ይላል እግዚኣብሔር፣የከላዳዊያንንም
ምድር ለዘላለም ባድማ አደርጋታለሁ፡፡ ትንቢተ ኤረሚያስ 25፡11-12::
ስለዚህ የእስረኤል
ዉድቀት 607 ሳይሆን 539+70 = 609 ይሆናል ማለት ነዉ፡፡በመሆኑም በ2520 ስሌቱ ዉጤት 1914 አይሆንም ማለት ነዉ፡፡
በዚህ ዙሪያ እና ለየይሖዋ ምሰክሮች መጠበቂያ ግንብ ኦክቶበር 1 2011 እና ኖቬምበር 1 2011 መልስ ሰፊ ማብራሪ በእንድሊዝኛ እነዚህን ያንብቡ፡-
Carl Olof Jonsson
Part 2
Doug Mason
Part 1Part 2-A
Part 2_B
ዋቢ መጻህፍት፡-
ስለዚህ አመቱ 587 ቢሆን ትንቢታቸው ልክ ነበር ለማለት ፈልገህ ነው? ያላለቀ ጽሁፍ ይመስላል:: ለየይሆዋ ምስክሮች ግን አንድ ቁምነገር ጽሑፋ ይዟል፤ ይህም፦ ይንንም ሐሰተኛ ነብይ እንኳን ልንከተለው መጽሐፍ በግልጽ እንዲህ ይላል:= [ኦሪት ዘዳግም 18፥20] ነገር ግን ይናገር ዘንድ ያላዘዝሁትን በስሜ በድፍረት የሚናገር ወይም በሌላ አማልክት ስም የሚናገር ነቢይ፥ እርሱ ይገደል። መጽሐፍም ሰለ ክርስቶስ ዳግም መምጣት:= [የማቴዎስ ወንጌል 24፥36] ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአባት ብቻ በቀር የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም። ይላል
ReplyDelete