መጽሓፍ
ቅዱስ በዘዳግም 18፡20-22 ለይ በአምላክ ስም የተነገረ ትንቢት በይፈጸም ትንቢቱ ከአምላክ እንዳለሆነ እና ትንቢቱን የተናገረዉ
ነብይ እንዲገደል ያዛል፡፡
20 “‘እኔ እንዲናገር ያላዘዝኩትን ቃል በእብሪት ተነሳስቶ በስሜ የሚናገር ወይም በሌሎች አማልክት ስም የሚናገር ነቢይ ካለ ያ ነቢይ ይገደል።+ 21 ሆኖም አንተ በልብህ “ታዲያ ቃሉን ይሖዋ እንዳልተናገረው እንዴት እናውቃለን?” ብለህ ታስብ ይሆናል። 22 ነቢዩ በይሖዋ ስም ቢናገርና የተናገረው ቃል ባይፈጸም ወይም እውነት ሆኖ ባይገኝ ይህን ቃል የተናገረው ይሖዋ አይደለም። ይህ ቃል ነቢዩ በእብሪት ተነሳስቶ የተናገረው ነው። እሱን ልትፈራው አይገባም።’ በዘዳግም 18 (አአት)
የይሖዋ
ምስክሮች ሁለተኛዉ ፕሮዘዳነት የሆነዉ ራዘርፎርድም ኣንድ ነብይ ትንቢቱ ካልተፈጸመለት ይህ ነብይ ሀሰተኛ ነብይ ነዉ በማለት በመጠበቂያ
ግንብ ሜይ 15፣1930፣ገፅ 154 ላይ አስፈሮዋል[P1]፡፡ለዚህም በዘዳግም 18 ን ይጠቅሳል፡፡
የይሖዋ
ምስክሮች የእግዚኣብሄር(የይሖዋ) ነብይ ነን ብለዉ ከእግዚኣብሄር ነቢያት ጋር ራሰቸዉን እስከ ማወዳደር ደርሰዋል፡፡በመጠበቂያ ግንብ ኦክቶበር 1፣1919፣ገፅ 297 ላይ የመጀማያዉ የይሆዋ
ምስክሮች ፕሬዝዳንት የሆነዉ እና የ1914ትን የክርስቶስ ዳግም ምጽኣት የተነበየዉ ቻርለስ ራዝል የእግዚኣብሄር ነብይ እንደሆነ
ገልጸዋል[P2] ፡፡በመጠበቂያ ግንብ ጃንዋሪ 15፣1959፣ገፅ 39-41 ላይ የይሖዋ ምስክሮች ራሳቸዉን ከኤርሚያስ ጋር በማወዳደር እና
ኤርሚያስን ነብይ ያረጋቸዉ ‹እግዚኣብሄር› ለእነሱም ይህን ስልጣን እንደሰጣቸዉጽፈዋል[P3]
፡፡እንዲሁም
በመጠበቂያ
ግንብ ኦክቶበር 1፣1964፣ገፅ 601 ላይ ነብይ አምሳያ ድርጅት(prophetlike organization) በማለት ራሳቸዉን ከቀደምት
(ምናልበትም ከሃዋሪያት ዘመን) ክርስቲያን ጋር ርሳቸዉን የስተካክላሉ[P3]፡፡ በመጠበቂያ ግንብ ኤፕሪል 1፣1972፣ገፅ 197-199
ላይ ‘ነብዩን ለዩ፣ማን ነዉ ነብዩ?’ብለዉ ከጠየቁ መኋላ ‘ ነብዩ ቀድሞ አለም አቀፍ የመጽሓፍ ቅዱስ ተማሪዎች( International
Bible Students) ዛሬ ደግሞ የይሖዋ ምስክሮች( Jehovah's Christian witnesses) የሚባሉት እንደሆኑ ይገልጻሉ[P4]፡፡እነዚህ
ግሩፖች የእግዚኣብሄር ነብይ ሆነዉ እንዳገለገሉ ለማወቅ ብቸኛዉ መንገድ የታሪክ መዝገባቸዉን መመልከት ነዉ በማለትም በዚሁ ጽሁፋቸዉ
ላይ ያክላሉ[P4]፡፡እዚሁ መጽሓፍ ላይ የይሖዋ ምስክሮች ኣንድ ሀሰት (ከራሳቸዉ የቀድሞ ሀሳብ ጋር የሚጣረስ) ነገር
ተናግረዋል፡፡ይህም ከላይ እንዳየነዉ በ1919 እንድ ግለስብ (ፕሬዝዳንታቸዉ ቻርለስ ራዝል) ነብይ እንደሆነ ሲገልጽ በመጠበቂያ ግንብ ኤፕሪል 1፣1972፣ገፅ
197-199 ላይ ግን ነብዩ ኣንድ ግለሰብ እንዳልሆነ ይገልጻሉ[P4]፡፡የይሖዋ ምስክሮች ትንቢቶቻቸዉ[P5,P6] እና የሚጽፉት እነዲሁም የሚናገሩት
ሁሉ ከእግዚኣብሄር (ከይሖዋ ነዉ) ይላሉ፡፡ በመጠበቂያ ግንብ መጽሄታቸዉ ላይም የግለሰቦች ወይም የድርጅት ሀሳብ ሳይሆን የእግዚኣብሄርን
ፈቃድ (ሀሳብ) ብቻ እንደሚያስተላልፉ ይገላጻሉ[P6]፡፡በመሆኑም የእግዚኣብሄር
ቃል አቀባይ ነን ይላሉ[P5,P7]፡፡
ባጠቃላይ የይሆዋ ምስክሮች ኣንድ ነብይ ትንቢቱ ካልተፈጸመለት ሀሰተኛ
ነብይ እንደሆነ፣ እነሱ ደግሞ (በግለሰብም ይሁን በድርጅት ደረጃ) የእግዚኣብሄር ነብይ እንደሆኑ፣ይህንንም ነብይነታቸዉን
ከታሪክ መዝገባቸዉ እንደምንረዳ የምናሉ፡፡እኛም የራሳቸዉን የታሪክ መዝገብ በመመርመር የይሖዋ ምስክሮችን ትንቢቶች እና ፍጻሜኣቸዉን
እንመለከታለን፡፡
ወደ ኋላ ለመመለስ ከፈለጉ ይህን ይጫኑ
ዋቢ መጻህፍት፡-
[P1] ለራዘርፎርድ
የቀረበ ጥያቄ፡-"How are we
to know whether one is a true or a false prophet” The Watch Tower, 15 May 1930, 154
የራዘርፎርድ መልስ "If he is a true prophet, his message will
come to pass exactly as prophesied. If he is a false prophet, his prophecy will
fail to come to pass. This rule is laid down by God himself, through Moses, as
follows:.... — Deut. 18:21, 22." The Watch Tower, 15 May 1930, 154.
[P2] "This was the test - the coming down of
fire; and the fulfillment exactly on time has proved that Pastor Russell was one of God's
great reformers and prophets." Watchtower 1919
Oct 1 p.297(አጽንኦቱ
የኔ ነዉ፡፡)
[P3]"For an answer, people should listen to the
plain preaching by the remnant prefigured by Jeremiah, for these preach to men
the present-day fulfillment of Jeremiah's prophecies. Who made them a prophet to speak with the authority that they claim?
Well, who made Jeremiah a prophet?"Watchtower 1959 Jan 15
pp.39-41(አጽንኦቱ
የኔ ነዉ፡፡)
[P3] "Those who do not read can hear, for God
has on earth today a prophetlike
organization, just as he did in
the days of the early Christian
congregation."Watchtower 1964 Oct 1 p.601(አጽንኦቱ የኔ ነዉ፡፡)
[P4] "So, does Jehovah have a prophet to help
them, to warn them of dangers and to declare things to come?
IDENTIFYING THE "PROPHET"
These questions can be answered in the affirmative. Who is this prophet?
... This "prophet" was not one
man, but was a body of men and women. It was the small group of footstep
followers of Jesus Christ, known at that time as International Bible Students. Today they are known as Jehovah's Christian witnesses.
... Of course, it is easy to say that this group acts as a "prophet" of God. It is another thing to prove it.
The only way that this can be done is to
review the record. Thus this group of anointed followers of Jesus Christ,
doing a work in Christendom paralleling Ezekiel's work among the Jews, were
manifestly the modern-day Ezekiel, the "prophet" commissioned by
Jehovah to declare the good news of God's Messianic kingdom and to give warning
to Christendom." Watchtower 1972 Apr 1 pp.197-199 'They Shall
Know that a Prophet Was Among Them
[P5]"commissioned to serve as the mouthpiece and active agent of Jehovah
… commission to speak as a prophet in the name of Jehovah…" The
Nations Shall Know that I am Jehovah" - How? pp.58,62
"… commission to speak as a "prophet" in His name…" Watchtower 1972
Mar 15 p.189
"The Watchtower is
a magazine without equal in the earth …. This is not giving any credit to the
magazine's publishers, but is due to the
great Author of the Bible with it truths and prophecies, and who now
interprets its prophecies." Watchtower 1943 Apr 15 p.127
"No man
can properly interpret prophecy, and the
Lord sends his angels to transmit correct information to his people." Watchtower 1936 Feb 15 p.52
"Jehovah
God has made known to his anointed ones in advance what these Scriptures
mean." Watchtower 1931 Jun 1 p.160
ሁለተኛዉን የአለም ጦርነት በተመለከተ "In 1942 the "faithful and discreet
slave"(የይሖዋ
ምስክሮች ድርጅት) guided by Jehovah's
unerring spirit ….." Watchtower 1960
Jul 15 p.444 (አማርኛዉ አጽንኦቱ የኔ ነዉ፡፡)
የ1925 ትንቢታቸዉን በተመለከተ "… this chronology(የ1925 ትንቢታቸዉ) is not of
man, but of God. … the addition of more proofs removes it
entirely from the realm of chance into that of proven certainty. … the
chronology of present truth [is]… not of human origin."Watch Tower 1922 Jul 1 p.217(አማርኛዉ አጽንኦቱ የኔ ነዉ፡፡)
[P6]"The Watchtower is not the instrument of
any man or set of men, nor is it published according to the whims of men. No
man's opinion is expressed in The Watchtower. God feeds his own people, and
surely God uses those who love and serve him according to his own will. Those
who oppose The Watchtower are not capable of discerning the truth that God is
giving to the children of his organization, and this is the very strongest
proof that such opposers are not of God's organization." Watchtower 1931 Nov 1 p.327
"Today, Jehovah
provides instruction by means of "the
faithful steward."Pay Attention to Yourself and to All The Flock p.13
"Under the guidance of his holy spirit and on
the basis of his Word of truth, Jehovah provides what is needed so that all of
God's people " Kingdom Ministry Sep 2007 US
Edition
"We will also increase our joy if we
prayerfully and diligently study God's spirit - inspired Word and Christian
publications prepared under the spirit's guidance." Watchtower 1992 Mar 15 pp.21-22
"Consider, too, the fact that Jehovah's
organization alone, in all the earth, is directed by God's holy spirit or active force. (Zech. 4:6) Only this organization
functions for Jehovah's purpose and to his praise. “Watchtower1973 Jul 1 p.402
[P7]"… the truths I present, as God's
mouthpiece…" Zion's Watch Tower 1906 Jul 15 p.230